1
መጽሐፈ ምሳሌ 14:12
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
ለሰው ቅን የምትመስል መንገድ አለች፥ ፍጻሜዋ ግን የሞት መንገድ ነው።
Compare
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 14:12
2
መጽሐፈ ምሳሌ 14:30
ትሑት ልብ የሥጋ ሕይወት ነው፥ ቅንዓት ግን አጥንትን ያነቅዛል።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 14:30
3
መጽሐፈ ምሳሌ 14:29
ለትግሥተኛ ሰው ብዙ ማስተዋል አለው፥ ቁጡ ግን ስንፍናውን ከፍ ከፍ ያደርጋል።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 14:29
4
መጽሐፈ ምሳሌ 14:1
ብልሃተኛ ሴት ቤትዋን ትሠራለች፥ ሰነፍ ሴት ግን በእጅዋ ታፈርሰዋለች።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 14:1
5
መጽሐፈ ምሳሌ 14:26
ጌታን ለሚፈራ ጠንካራ መታመን አለው፥ ለልጆቹም መጠጊያ ይኖራል።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 14:26
6
መጽሐፈ ምሳሌ 14:27
ሰው ከሞት ወጥመድ ያመልጥ ዘንድ ጌታን መፍራት የሕይወት ምንጭ ነው።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 14:27
7
መጽሐፈ ምሳሌ 14:16
ጠቢብ ሰው ይፈራል ከክፉም ይሸሻል፥ ሰነፍ ግን ራሱን ታምኖ ይኰራል።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 14:16
Home
Bible
Plans
Videos