1
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 3:16
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
እናንተ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንደ ሆናችሁ፥ የእግዚአብሔር መንፈስም በእናንተ ላይ አድሮ እንደሚኖር አታውቁምን?
Compare
Explore ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 3:16
2
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 3:11
ነገር ግን ከተመሠረተው በቀር ሌላ መሠረት ሊመሠርት የሚችል የለም፤ መሠረቱም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
Explore ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 3:11
3
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 3:7
አሁንም የሚተክልም ቢሆን፥ የሚያጠጣም ቢሆን የሚጠቅመው ነገር የለም፤ የሚያሳድግ እግዚአብሔር ነው እንጂ።
Explore ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 3:7
4
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 3:9
በእግዚአብሔር ሥራ እንተባበራለንና፤ የእግዚአብሔርም አገልጋዮች ነንና፤ እናንተም የእግዚአብሔር ሕንፃ ናችሁ።
Explore ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 3:9
5
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 3:13
የእያንዳንዱ ሥራ ይገለጻል፤ እሳትም በፈተነው ጊዜ ቀኑ ይገልጠዋል፤ የእያንዳንዱንም ሥራ እሳት ይፈትነዋል።
Explore ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 3:13
6
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 3:8
የሚተክልም፥ የሚያጠጣም አንድ ናቸው፤ ሁሉም እንደ ድካማቸው ዋጋቸውን ይቀበላሉ።
Explore ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 3:8
7
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 3:18
ራሳችሁን አታስቱ፤ ከመካከላችሁ በዚህ ዓለም ጥበበኛ እንደ ሆነ የሚያስብ ሰው ጥበበኛ ይሆን ዘንድ ራሱን ዐላዋቂ ያድርግ።
Explore ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 3:18
Home
Bible
Plans
Videos