1
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 5:11
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አሁንም ከወንድሞች መካከል ዘማዊ፥ ወይም ገንዘብን የሚመኝ፥ ወይም ጣዖትን የሚያመልክ፥ ወይም ዐመፀኛ፥ ወይም ተራጋሚ፥ ወይም ሰካራም፥ ወይም የሚቀማ ቢኖር እንደዚህ ካለ ሰው ጋር አንድ እንዳትሆኑ ጻፍሁላችሁ፥ እንደዚህ ካለው ሰው ጋር መብልም እንኳ አትብሉ፤
Compare
Explore ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 5:11
2
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 5:7
እንግዲህ ለአዲስ ቡሆ ትሆኑ ዘንድ አሮጌውን እርሾ ከእናንተ አርቁ፤ ገና ቂጣ ናችሁና፤ ፋሲካችን ክርስቶስ ተሠውቶ የለምን?
Explore ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 5:7
3
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 5:12-13
ምን አግዶኝ፥ በውጭ ባለው ላይ እፈርድበታለሁ? እናንተስ በውስጥ ከእናንተ ጋር የሚኖሩትን ፈርዳችሁ ቅጡአቸው። በውጭ ያሉትን ግን እግዚአብሔር ይፈርድባቸዋል፤ ይቀጣቸዋልም፤ ክፉውን ከእናንተ አርቁ።
Explore ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 5:12-13
Home
Bible
Plans
Videos