1
ትንቢተ ኢሳይያስ 49:15
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
“በውኑ ሴት፥ ልጅዋን ትረሳለችን? ከማኅፀንዋ ለተወለደውስ አትራራምን? ሴት ይህን ብትረሳ፥ እኔ አንቺን አልረሳሽም።
Compare
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 49:15
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 49:16
እነሆ፥ እኔ በእጄ ግንቦችሽን ሣልሁ፤ አንቺም ሁልጊዜ በፊቴ ነሽ።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 49:16
3
ትንቢተ ኢሳይያስ 49:25
እግዚአብሔር ግን እንዲህ ይላል፥ “በኀያላን የተማረኩ ይወሰዳሉ፤ የጨካኞችም ብዝበዛ ያመልጣል፤ እኔም ፍርድሽን እፈርድልሻለሁ፤ ልጆችሽንም አድናለሁ።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 49:25
4
ትንቢተ ኢሳይያስ 49:6
እርሱም፥ “የያዕቆብን ነገዶች እንደገና እንድታስነሣ፥ ከእስራኤልም የተበተኑትን ወደ አባቶች ቃል ኪዳን እንድትመልስ ባርያዬ ትሆን ዘንድ ለአንተ እጅግ ታላቅ ነገር ነውና፥ እስከ ምድር ዳር ድረስ መድኀኒት ትሆን ዘንድ ለአሕዛብ ብርሃን አድርጌሃለሁ” ይላል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 49:6
5
ትንቢተ ኢሳይያስ 49:13
እግዚአብሔር ሕዝቡን ይቅር ብሎአልና፥ ከሕዝቡም ችግረኞቹን አጽንቶአልና። ሰማያት ሆይ፥ ደስ ይበላችሁ፤ ምድርም ደስ ይበላት፤ ተራሮችም እልል ይበሉ።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 49:13
Home
Bible
Plans
Videos