1
መጽሐፈ ምሳሌ 23:24
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
ጻድቅ አባት በመልካም ያሳድጋል፥ በብልህ ልጅም ነፍሱ ደስ ይላታል።
Compare
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 23:24
2
መጽሐፈ ምሳሌ 23:4
አንተም ድሃ ስትሆን ከባለጠጋ ጋር አትወዳደር። በዐሳብህም ራቅ።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 23:4
3
መጽሐፈ ምሳሌ 23:18
ብትጠብቃቸው ዘመድ ይሆኑሃል፥ ተስፋህም አትጠፋም።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 23:18
4
መጽሐፈ ምሳሌ 23:17
ልብህ በኀጢአተኞች አይቅና፤ ነገር ግን ቀኑን ሙሉ እግዚአብሔርን በመፍራት ኑር፤
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 23:17
5
መጽሐፈ ምሳሌ 23:13
ሕፃናትን ከመቅጣት ቸል አትበል፥ በበትር ብትመታቸው አይሞቱምና።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 23:13
6
መጽሐፈ ምሳሌ 23:12
ልብህን ለተግሣጽ ስጥ፥ ጆሮህንም ለዕውቀት ቃል አዘጋጅ።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 23:12
7
መጽሐፈ ምሳሌ 23:5
በእርሱ ላይ ዐይንህን ብታተኩር አታገኘውም፥ ለእርሱ የንስር ክንፍ ተዘጋጅቶለታልና። ወደሚቆምበትም ቤት ይመለሳልና።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 23:5
8
መጽሐፈ ምሳሌ 23:22
ልጄ ሆይ፥ የወለደህን አባትህን ስማ፥ እናትህም ባረጀች ጊዜ አትናቃት።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 23:22
Home
Bible
Plans
Videos