1
መዝሙረ ዳዊት 16:11
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አሁንም አባረሩኝ፤ ከበቡኝም፤ ዐይናቸውንም ወደ ምድር ዝቅ ዝቅ አደረጉ።
Compare
Explore መዝሙረ ዳዊት 16:11
2
መዝሙረ ዳዊት 16:8
እንደ ዐይን ብሌን ጠብቀኝ፤ በክንፎችህ ጥላ ሰውረኝ፤
Explore መዝሙረ ዳዊት 16:8
3
መዝሙረ ዳዊት 16:5
ሰኰናዬ እንዳይናወጥ አረማመዴን በመንገድህ አጽና።
Explore መዝሙረ ዳዊት 16:5
4
መዝሙረ ዳዊት 16:7
ቀኝህን ከሚቃወሟት፥ የሚያምኑብህን የሚያድናቸውን ቸርነትህን ግለጠው።
Explore መዝሙረ ዳዊት 16:7
5
መዝሙረ ዳዊት 16:6
እግዚአብሔር ሰምቶኛልና እኔ ጮኽሁ፤ ጆሮህን ወደ እኔ አዘንብል፤ ቃሌንም ስማ።
Explore መዝሙረ ዳዊት 16:6
6
መዝሙረ ዳዊት 16:1
አቤቱ፥ ጽድቄን ስማኝ፥ ልመናዬንም አድምጠኝ፤ በተንኰለኛም ከንፈር ያልሆነውን ጸሎቴን አድምጠኝ፤
Explore መዝሙረ ዳዊት 16:1
Home
Bible
Plans
Videos