1
መዝሙረ ዳዊት 17:8
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
ከቍጣው ጢስ ወጣ፥ ከፊቱም እሳት ነደደ፤ ፍምም ከእርሱ በራ።
Compare
Explore መዝሙረ ዳዊት 17:8
2
መዝሙረ ዳዊት 17:15
አቤቱ፥ ከተግሣጽህ፥ ከመዓትህም መንፈስ እስትንፋስ የተነሣ፥ የውኆች ምንጮች ታዩ፥ የዓለም መሠረቶችም ተገለጡ።
Explore መዝሙረ ዳዊት 17:15
3
መዝሙረ ዳዊት 17:6-7
በጨነቀኝ ጊዜ እግዚአብሔርን ጠራሁት፥ ወደ አምላኬም ጮኽሁ፤ በቤተ መቅደሱም ቃሌን ሰማኝ፥ ጩኸቴም በፊቱ ወደ ጆሮው ገባ። ምድርም ተንቀጠቀጠች፥ ተናወጠችም፥ የተራሮችም መሠረቶች ተነቃነቁ፥ እግዚአብሔር ተቈጥቶአልና ተንቀጠቀጡ።
Explore መዝሙረ ዳዊት 17:6-7
Home
Bible
Plans
Videos