1
የሉቃስ ወንጌል 19:10
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአለና አለው።
مقایسه
የሉቃስ ወንጌል 19:10 را جستجو کنید
2
የሉቃስ ወንጌል 19:38
በጌታ ስም የሚመጣ ንጉሥ የተባረከ ነው፤ በሰማይ ሰላም በአርያምም ክብር አሉ።
የሉቃስ ወንጌል 19:38 را جستجو کنید
3
የሉቃስ ወንጌል 19:9
ኢየሱስም፦ እርሱ ደግሞ የአብርሃም ልጅ ነውና ዛሬ ለዚህ ቤት መዳን ሆኖለታል፤
የሉቃስ ወንጌል 19:9 را جستجو کنید
4
የሉቃስ ወንጌል 19:5-6
ኢየሱስም ወደዚያ ስፍራ በደረሰ ጊዜ፥ አሻቅቦ አየና፦ ዘኬዎስ ሆይ፥ ዛሬ በቤትህ እውል ዘንድ ይገባኛልና ፈጥነህ ውረድ አለው። ፈጥኖም ወረደ በደስታም ተቀበለው።
የሉቃስ ወንጌል 19:5-6 را جستجو کنید
5
የሉቃስ ወንጌል 19:8
ዘኬዎስ ግን ቆሞ ጌታን፦ ጌታ ሆይ፥ ካለኝ ሁሉ እኵሌታውን ለድሆች እሰጣለሁ፤ ማንንም በሐሰት ከስሼ እንደ ሆንሁ አራት እጥፍ እመልሳለሁ አለው።
የሉቃስ ወንጌል 19:8 را جستجو کنید
6
የሉቃስ ወንጌል 19:39-40
ከሕዝብም መካከል ከፈሪሳውያን አንዳንዱ፦ መምህር ሆይ፥ ደቀ መዛሙርትህን ገሥጻቸው አሉት። መልሶም፦ እላችኋለሁ፥ እነዚህ ዝም ቢሉ ድንጋዮች ይጮኻሉ አላቸው።
የሉቃስ ወንጌል 19:39-40 را جستجو کنید
خانه
كتابمقدس
برنامههای مطالعه
ویدیوها