1
ኦሪት ዘፍጥረት 7:1
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
እግዚአብሔር አምላክም ኖኅን አለው፥ “አንተ ቤተሰቦችህን ሁሉ ይዘህ ወደ መርከብ ግባ፤ በዚህ ትውልድ በፊቴ ጻድቅ ሆነህ አይችሃለሁና።
താരതമ്യം
ኦሪት ዘፍጥረት 7:1 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ኦሪት ዘፍጥረት 7:24
ውኃውም መቶ አምሳ ቀን በምድር ላይ ሞላ።
ኦሪት ዘፍጥረት 7:24 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ኦሪት ዘፍጥረት 7:11
በኖኅ ዕድሜ በስድስተኛው መቶ ዓመት በሁለተኛው ወር ከወሩም በዐሥራ ሰባተኛው ዕለት፥ በዚያው ቀን የታላቁ ቀላይ ምንጮች ሁሉ ተነደሉ፤ የሰማይ መስኮቶችም ተከፈቱ፤
ኦሪት ዘፍጥረት 7:11 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ኦሪት ዘፍጥረት 7:23
በምድር ላይ የነበረውም ሁሉ ከሰው ጀምሮ እስከ እንስሳ፥ እስከሚርመሰመሰውም ሁሉ ድረስ፥ እስከ ሰማይ ወፍም ድረስ ተደመሰሰ፤ ከምድርም ተደመሰሱ። ኖኅም አብረውት በመርከብ ከነበሩት ጋር ብቻውን ቀረ።
ኦሪት ዘፍጥረት 7:23 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
ኦሪት ዘፍጥረት 7:12
ዝናቡም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት በምድር ላይ ሆነ።
ኦሪት ዘፍጥረት 7:12 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ