1
ኦሪት ዘፍጥረት 5:24
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
ይህን ያኽል ዘመን የኖረውም የእግዚአብሔርን መንገድ በመከተል ነበር፤ ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር ስለ ወሰደው አልተገኘም።
ႏွိုင္းယွဥ္
ኦሪት ዘፍጥረት 5:24ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
2
ኦሪት ዘፍጥረት 5:22
ከዚህ በኋላ ሔኖክ የእግዚአብሔርን መንገድ በመከተል 300 ዓመት ኖረ፤ ሌሎችንም ወንዶችና ሴቶች ልጆች ወለደ፤
ኦሪት ዘፍጥረት 5:22ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
3
ኦሪት ዘፍጥረት 5:1
የአዳም የዘር ሐረግ ከዚህ የሚከተለው ነው፦ እግዚአብሔር ሰውን በፈጠረ ጊዜ በራሱ አምሳያ ፈጠራቸው፤
ኦሪት ዘፍጥረት 5:1ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
4
ኦሪት ዘፍጥረት 5:2
ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው፤ ባረካቸው፤ “ሰው” ብሎም ሰየማቸው።
ኦሪት ዘፍጥረት 5:2ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
ပင္မစာမ်က္ႏွာ
သမၼာက်မ္းစာ
အစီအစဥ္မ်ား
ဗီဒီယိုမ်ား