1
የዮሐንስ ወንጌል 7:38
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
በእኔ የሚያምን ቅዱስ መጽሐፍ እንደሚለው፥ የሕይወት ውሃ ምንጭ ከውስጡ ይፈልቃል።”
ႏွိုင္းယွဥ္
የዮሐንስ ወንጌል 7:38ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
2
የዮሐንስ ወንጌል 7:37
የበዓሉ መጨረሻ በሆነው በታላቁ ቀን ኢየሱስ ቆመና ድምፁን ከፍ አድርጎ እንዲህ አለ፦ “ውሃ የጠማው ቢኖር ወደ እኔ መጥቶ ይጠጣ፤
የዮሐንስ ወንጌል 7:37ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
3
የዮሐንስ ወንጌል 7:39
ይህንንም የተናገረው በእርሱ የሚያምኑ ስለሚቀበሉት ስለ መንፈስ ቅዱስ ነበር፤ ኢየሱስ ገና ወደ ክብር ስላልወጣ መንፈስ ቅዱስ ገና አልተሰጠም ነበር።
የዮሐንስ ወንጌል 7:39ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
4
የዮሐንስ ወንጌል 7:24
ትክክለኛ ፍርድ ፍረዱ እንጂ የሰውን ፊት አይታችሁ በማዳላት አትፍረዱ።”
የዮሐንስ ወንጌል 7:24ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
5
የዮሐንስ ወንጌል 7:18
ከገዛ ራሱ የሚናገር የገዛ ራሱን ክብር ይፈልጋል፤ የላኪውን ክብር የሚፈልግ ግን እውነተኛ ነው፤ ሐሰትም የለበትም።
የዮሐንስ ወንጌል 7:18ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
6
የዮሐንስ ወንጌል 7:16
ስለዚህ ኢየሱስ እንዲህ ሲል መለሰ፦ “የእኔ ትምህርት ከላከኝ ከአብ የተገኘ ነው እንጂ ከእኔ አይደለም።
የዮሐንስ ወንጌል 7:16ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
7
የዮሐንስ ወንጌል 7:7
ዓለም እናንተን ሊጠላ አይችልም፤ እኔ ግን ሥራው ክፉ መሆኑን ስለምመሰክርበት እኔን ይጠላኛል።
የዮሐንስ ወንጌል 7:7ရွာေဖြေလ့လာလိုက္ပါ။
ပင္မစာမ်က္ႏွာ
သမၼာက်မ္းစာ
အစီအစဥ္မ်ား
ဗီဒီယိုမ်ား