1
ኦሪት ዘፍጥረት 7:1
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
እግዚአብሔር አምላክም ኖኅን አለው፥ “አንተ ቤተሰቦችህን ሁሉ ይዘህ ወደ መርከብ ግባ፤ በዚህ ትውልድ በፊቴ ጻድቅ ሆነህ አይችሃለሁና።
နှိုင်းယှဉ်
ኦሪት ዘፍጥረት 7:1ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
2
ኦሪት ዘፍጥረት 7:24
ውኃውም መቶ አምሳ ቀን በምድር ላይ ሞላ።
ኦሪት ዘፍጥረት 7:24ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
3
ኦሪት ዘፍጥረት 7:11
በኖኅ ዕድሜ በስድስተኛው መቶ ዓመት በሁለተኛው ወር ከወሩም በዐሥራ ሰባተኛው ዕለት፥ በዚያው ቀን የታላቁ ቀላይ ምንጮች ሁሉ ተነደሉ፤ የሰማይ መስኮቶችም ተከፈቱ፤
ኦሪት ዘፍጥረት 7:11ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
4
ኦሪት ዘፍጥረት 7:23
በምድር ላይ የነበረውም ሁሉ ከሰው ጀምሮ እስከ እንስሳ፥ እስከሚርመሰመሰውም ሁሉ ድረስ፥ እስከ ሰማይ ወፍም ድረስ ተደመሰሰ፤ ከምድርም ተደመሰሱ። ኖኅም አብረውት በመርከብ ከነበሩት ጋር ብቻውን ቀረ።
ኦሪት ዘፍጥረት 7:23ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
5
ኦሪት ዘፍጥረት 7:12
ዝናቡም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት በምድር ላይ ሆነ።
ኦሪት ዘፍጥረት 7:12ရှာဖွေလေ့လာလိုက်ပါ။
ပင်မစာမျက်နှာ
ကျမ်းစာ
အစီအစဉ်
ဗီဒီယို