1
የሉቃስ ወንጌል 16:10
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
በትንሽ ነገር የታመነ ሰው በትልቅ ነገርም የታመነ ይሆናል፤ በትንሽ ነገር የማይታመን ሰው ግን በትልቅ ነገርም አይታመንም።
ஒப்பீடு
የሉቃስ ወንጌል 16:10 ஆராயுங்கள்
2
የሉቃስ ወንጌል 16:13
“አንድ ሰው በአንድ ጊዜ ለሁለት ጌታ ማገልገል አይችልም፤ ይህ ከሆነ፥ አንዱን ጠልቶ ሌላውን ይወዳል፤ አንዱን አክብሮ፥ ሌላውን ይንቃል፤ እንዲሁም ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ ልትገዙ አትችሉም።”
የሉቃስ ወንጌል 16:13 ஆராயுங்கள்
3
የሉቃስ ወንጌል 16:11-12
ታዲያ የዚህን ዓለም ሀብት በማስተዳደር የማትታመኑ ከሆናችሁ እውነተኛውን ሀብትማ ማን አምኖ ይሰጣችኋል? ደግሞም በሌላው ሰው ሀብት የማትታመኑ ከሆነ ለእናንተ የሚሆነውንስ ሀብት ማን ይሰጣችኋል?
የሉቃስ ወንጌል 16:11-12 ஆராயுங்கள்
4
የሉቃስ ወንጌል 16:31
አብርሃምም ‘የሙሴና የነቢያት መጻሕፍት የሚሉትን ካልሰሙማ አንድ ሰው ከሞት ተነሥቶ ቢነግራቸውም አያምኑትም’ አለው።”
የሉቃስ ወንጌል 16:31 ஆராயுங்கள்
5
የሉቃስ ወንጌል 16:18
“ሚስቱን ፈቶ ሌላ ሴት የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል፤ እንዲሁም ከባልዋ የተፋታችውን ሴት የሚያገባ ያመነዝራል።”
የሉቃስ ወንጌል 16:18 ஆராயுங்கள்
முகப்பு
வேதாகமம்
வாசிப்புத் திட்டங்கள்
காணொளிகள்