1
ኦሪት ዘፍጥረት 7:1
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
እግዚአብሔርም ኖኅን አለው፤ አንተ ቤተሰቦችህን ሁሉ ይዘህ ወደ መርከብ ግባ በዚህ ትውልድ በፊቴ ጻድቅ ሆነህ አይቼሃለሁና።
ஒப்பீடு
ኦሪት ዘፍጥረት 7:1 ஆராயுங்கள்
2
ኦሪት ዘፍጥረት 7:24
ውኅውም መቶ አምሳ ቀን በምድር ላይ አሸነፈ።
ኦሪት ዘፍጥረት 7:24 ஆராயுங்கள்
3
ኦሪት ዘፍጥረት 7:11
በኖኅ ዕድሜ በስድስተኛው መቶ ዓመት በሁለተኛው ወር ከወሩም በአሥራ ስባተኛው ዕለት በዚያው ቀን የታላቁ ቀላይ ምንጮች ሁሉ ተነደሉ፤
ኦሪት ዘፍጥረት 7:11 ஆராயுங்கள்
4
ኦሪት ዘፍጥረት 7:23
በምድር ላይ የነበውም ሁሉ ከሰው ጀምሮ እስከ እንስሳ ድረስ፤ እስከሚርመሰመሰውም ሁሉ ድረስ፤ እስከ ሰማይ ወፍ ድረስ ተደመሰሰ ከምድርም ተደመሰሱ። ኖኅም አብረውት በመርከብ ከነበሩት ጋር ብቻውን ቀረ።
ኦሪት ዘፍጥረት 7:23 ஆராயுங்கள்
5
ኦሪት ዘፍጥረት 7:12
የሰማይም መስኮቶች ተከፈቱ ዝናቡም አርባ ቀንም አርባ ሌሊት በምድት ላይ ሆነ።
ኦሪት ዘፍጥረት 7:12 ஆராயுங்கள்
முகப்பு
வேதாகமம்
வாசிப்புத் திட்டங்கள்
காணொளிகள்