1
የዮሐንስ ወንጌል 4:24
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
እግዚአብሔር መንፈስ ነውና፤ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ይሰግዱለት ዘንድ ይገባል።”
సరిపోల్చండి
የዮሐንስ ወንጌል 4:24 ని అన్వేషించండి
2
የዮሐንስ ወንጌል 4:23
ነገር ግን በእውነት የሚሰግዱ በመንፈስና በእውነት ለአብ የሚሰግዱባት ጊዜ ትመጣለች፤ እርስዋም አሁን ናት። አብ እንዲህ የሚሰግዱለትን ይሻልና።
የዮሐንስ ወንጌል 4:23 ని అన్వేషించండి
3
የዮሐንስ ወንጌል 4:14
እኔ ከምሰጠው ውኃ የሚጠጣ ግን ለዘለዓለም አይጠማም፤ እኔ የምሰጠው ውኃ በውስጡ ለዘለዓለም ሕይወት የሚፈልቅ የውኃ ምንጭ ይሆንለታል እንጂ።”
የዮሐንስ ወንጌል 4:14 ని అన్వేషించండి
4
የዮሐንስ ወንጌል 4:10
ጌታችን ኢየሱስም፥ “የእግዚአብሔርን ስጦታና ውኃ አጠጪኝ ብሎ የሚለምንሽ ማን እንደ ሆነ ብታውቂስ አንቺ ደግሞ በለመንሺው ነበር፤ እርሱም የሕይወትን ውኃ በሰጠሽ ነበር” ብሎ መለሰላት።
የዮሐንስ ወንጌል 4:10 ని అన్వేషించండి
5
የዮሐንስ ወንጌል 4:34
ጌታችን ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፥ “የእኔስ መብል የላከኝን የአባቴን ፈቃድ አደርግ ዘንድ፥ ሥራውንም እፈጽም ዘንድ ነው።
የዮሐንስ ወንጌል 4:34 ని అన్వేషించండి
6
የዮሐንስ ወንጌል 4:11
ያቺ ሴትም እንዲህ አለችው፥ “ጌታዬ መቅጃ እንኳ የለህም፤ ጕድጓዱም ጥልቅ ነው፤ እንግዲህ የሕይወት ውኃ ከወዴት ታገኛለህ?
የዮሐንስ ወንጌል 4:11 ని అన్వేషించండి
7
የዮሐንስ ወንጌል 4:25-26
ሴቲቱም፥ “ክርስቶስ የሚሉት መሲሕ እንደሚመጣ እናውቃለን፤ እርሱም በሚመጣ ጊዜ ሁሉን ይነግረናል” አለችው። ጌታችን ኢየሱስም፥ “የማነጋግርሽ እኔ እርሱ ነኝ” አላት።
የዮሐንስ ወንጌል 4:25-26 ని అన్వేషించండి
8
የዮሐንስ ወንጌል 4:29
“የሠራሁትን ሁሉ የነገረኝን ሰው ታዩ ዘንድ ኑ፤ እንጃ፥ እርሱ ክርስቶስ ይሆን?”
የዮሐንስ ወንጌል 4:29 ని అన్వేషించండి
హోమ్
బైబిల్
ప్రణాళికలు
వీడియోలు