1
ኦሪት ዘፍጥረት 7:1
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
እግዚአብሔርም ኖኅን አለው፤ አንተ ቤተሰቦችህን ሁሉ ይዘህ ወደ መርከብ ግባ በዚህ ትውልድ በፊቴ ጻድቅ ሆነህ አይቼሃለሁና።
对照
探索 ኦሪት ዘፍጥረት 7:1
2
ኦሪት ዘፍጥረት 7:24
ውኅውም መቶ አምሳ ቀን በምድር ላይ አሸነፈ።
探索 ኦሪት ዘፍጥረት 7:24
3
ኦሪት ዘፍጥረት 7:11
በኖኅ ዕድሜ በስድስተኛው መቶ ዓመት በሁለተኛው ወር ከወሩም በአሥራ ስባተኛው ዕለት በዚያው ቀን የታላቁ ቀላይ ምንጮች ሁሉ ተነደሉ፤
探索 ኦሪት ዘፍጥረት 7:11
4
ኦሪት ዘፍጥረት 7:23
በምድር ላይ የነበውም ሁሉ ከሰው ጀምሮ እስከ እንስሳ ድረስ፤ እስከሚርመሰመሰውም ሁሉ ድረስ፤ እስከ ሰማይ ወፍ ድረስ ተደመሰሰ ከምድርም ተደመሰሱ። ኖኅም አብረውት በመርከብ ከነበሩት ጋር ብቻውን ቀረ።
探索 ኦሪት ዘፍጥረት 7:23
5
ኦሪት ዘፍጥረት 7:12
የሰማይም መስኮቶች ተከፈቱ ዝናቡም አርባ ቀንም አርባ ሌሊት በምድት ላይ ሆነ።
探索 ኦሪት ዘፍጥረት 7:12
主页
圣经
计划
视频