ኦሪት ዘፍጥረት 1:9-10

ኦሪት ዘፍጥረት 1:9-10 አማ54

እግዚአብሔርም፤ ከሰማይ በታች ያለዉ ውኂ በአንድ ስፍራ ይሰብሰብ፤ የብሱም ይገለጥ አለ፤ እንዲሁም ሆነ። እግዚአብሔርም የብሱን ምድር ብሎ ጠራዉ የዉኂ መከማቻዉንም ባሕር አለዉ፤ እግዚእብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።

Gratis leesplanne en oordenkings oor ኦሪት ዘፍጥረት 1:9-10