1
ዘዳግም 23:23
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
በአንደበትህ የተናገርኸውን ሁሉ ለመፈጸም ጠንቃቃ ሁን፤ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር በገዛ አንደበትህ ፈቅደህ ስእለት ተስለሃልና።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ዘዳግም 23:21
ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ስእለት ከተሳልህ፣ አምላክህ እግዚአብሔር አጥብቆ ከአንተ ይሻዋልና፣ ኀጢአት እንዳይሆንብህ ለመክፈል አትዘግይ።
3
ዘዳግም 23:22
ሳትሳል ብትቀር ግን በደለኛ አትሆንም።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች