1
ዘዳግም 24:16
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
አባቶች በልጆቻቸው፣ ልጆችም በአባቶቻቸው አይገደሉ፤ እያንዳንዱ በራሱ ኀጢአት ይገደል።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ዘዳግም 24:5
አዲስ ሚስት በቅርብ ጊዜ ያገባ ሰው፣ ለጦርነት አይሂድ፤ ወይም ሌላ ሥራ እንዲሠራ አይገደድ። ለአንድ ዓመት ነጻ ሆኖ ቤቱ ይቈይ፤ ያገባትን ሚስቱን ደስ ያሰኛት።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች