1
ምሳሌ 28:13
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ኀጢአቱን የሚሰውር አይለማም፤ የሚናዘዝና የሚተወው ግን ምሕረትን ያገኛል።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ምሳሌ 28:26
በራሱ የሚታመን ሞኝ ነው፤ በጥበብ የሚመላለስ ግን ክፉ አያገኘውም።
3
ምሳሌ 28:1
ክፉ ሰው ማንም ሳያሳድደው ይሸሻል፤ ጻድቅ ግን እንደ አንበሳ ልበ ሙሉ ነው።
4
ምሳሌ 28:14
እግዚአብሔርን ዘወትር የሚፈራ ሰው ብፁዕ ነው፤ ልቡን የሚያደነድን ግን መከራ ላይ ይወድቃል።
5
ምሳሌ 28:27
ለድኾች የሚሰጥ አይቸገርም፤ አይቷቸው እንዳላየ የሚሆን ግን ብዙ ርግማን ይደርስበታል።
6
ምሳሌ 28:23
ሸንጋይ አንደበት ካለው ይልቅ፣ ሰውን የሚገሥጽ ውሎ ዐድሮ ይወደዳል።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች