1
ምሳሌ 27:17
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ብረት ብረትን እንደሚስል፣ ሰውም ሌላውን ሰው እንደዚሁ ይስለዋል።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ምሳሌ 27:1
ነገ በሚሆነው አትመካ፤ ቀን የሚያመጣውን አታውቅምና።
3
ምሳሌ 27:6
ከጠላት ደጋግሞ መሳም ይልቅ፣ የወዳጅ ማቍሰል ይታመናል።
4
ምሳሌ 27:19
ውሃ ፊትን እንደሚያሳይ፣ የሰውም ልብ ማንነቱን ገልጾ ያሳያል።
5
ምሳሌ 27:2
ሌላው ያመስግንህ እንጂ የገዛ አፍህ አይደለም፤ ሌላ ሰው ያወድስህ እንጂ የገዛ ከንፈርህ አይሁን።
6
ምሳሌ 27:5
የተገለጠ ዘለፋ፣ ከተደበቀ ፍቅር ይሻላል።
7
ምሳሌ 27:15
ጨቅጫቃ ሚስት፣ በዝናብ ቀን እንደሚወርድ የማያቋርጥ ጠፈጠፍ ናት፤
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች