1
መዝሙር 105:1
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ስሙንም ጥሩ፤ ሥራውንም በሕዝቦች መካከል አሳውቁ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 105:4
እግዚአብሔርንና ብርታቱን ፈልጉ፤ ፊቱንም ዘወትር ፈልጉ።
3
መዝሙር 105:3
በቅዱስ ስሙ ተጓደዱ፤ እግዚአብሔርን የሚፈልጉ ሁሉ፣ ልባቸው ሐሤት ያድርግ።
4
መዝሙር 105:2
ተቀኙለት፤ ዘምሩለት፤ ድንቅ ሥራዎቹንም ሁሉ ተናገሩ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች