1
መዝሙር 107:1
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ቸር ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ምሕረቱም ለዘላለም ነውና።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 107:20
ቃሉን ልኮ ፈወሳቸው፤ ከመቃብርም አፋፍ መለሳቸው።
3
መዝሙር 107:8-9
እግዚአብሔርን ልክ ስለሌለው ፍቅሩ፣ ለሰው ልጆችም ስላደረገው ድንቅ ሥራ ያመስግኑት፤ እርሱ የተጠማችውን ነፍስ አርክቷልና፤ የተራበችውንም ነፍስ በበጎ ነገር አጥግቧል።
4
መዝሙር 107:28-29
በተጨነቁ ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እርሱም ከመከራቸው አዳናቸው። ዐውሎ ነፋሱን ጸጥ አደረገ፤ የባሕሩም ሞገድ ረጭ አለ።
5
መዝሙር 107:6
በተጨነቁ ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እርሱም ከመከራቸው አዳናቸው።
6
መዝሙር 107:19
7
መዝሙር 107:13
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች