1
መዝሙር 108:13
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
በእግዚአብሔር ክንደ ብርቱ እንሆናለን፤ ጠላቶቻችንን የሚረጋግጥልን እርሱ ነውና።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 108:4
ምሕረትህ ከሰማያት በላይ ታላቅ ናትና፤ ታማኝነትህም እስከ ሰማያት ትደርሳለች።
3
መዝሙር 108:1
አምላክ ሆይ፤ ልቤ ጽኑ ነው፤ እቀኛለሁ፤ በፍጹም ነፍሴም እዘምራለሁ።
4
መዝሙር 108:12
በጠላት ላይ ድልን አቀዳጀን፤ የሰው ርዳታ ከንቱ ነውና።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች