1
መዝሙር 115:1
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ለእኛ ሳይሆን፣ እግዚአብሔር ሆይ፤ ለእኛ ሳይሆን፣ ስለ ምሕረትህና ስለ እውነትህ፣ ለስምህ ክብርን ስጥ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 115:14
እግዚአብሔር እናንተንና ልጆቻችሁን፣ በባርኮቱ ያብዛችሁ።
3
መዝሙር 115:11
እናንተ እግዚአብሔርን የምትፈሩ ሆይ፤ በእግዚአብሔር ታመኑ፤ ረዳታቸውና ጋሻቸው እርሱ ነው።
4
መዝሙር 115:15
ሰማይንና ምድርን በፈጠረ፣ በእግዚአብሔር የተባረካችሁ ሁኑ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች