1
መዝሙር 118:24
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
እግዚአብሔር የሠራት ቀን ይህች ናት፤ በርሷ ሐሤት እናድርግ፤ ደስም ይበለን።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 118:6
እግዚአብሔር ከእኔ ጋራ ነው፤ አልፈራም፤ ሰው ምን ሊያደርገኝ ይችላል?
3
መዝሙር 118:8
ሰውን መከታ ከማድረግ ይልቅ፣ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።
4
መዝሙር 118:5
በተጨነቅሁ ጊዜ እግዚአብሔርን ጠራሁት፤ እግዚአብሔርም መለሰልኝ፤ ከመጠበብም አወጣኝ።
5
መዝሙር 118:29
ቸር ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ፍቅሩም ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል።
6
መዝሙር 118:1
እግዚአብሔር ቸር ነውና አመስግኑ፤ ፍቅሩም ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል።
7
መዝሙር 118:14
እግዚአብሔር ብርታቴና ዝማሬዬ ነው፤ አዳኝ ሆነልኝ።
8
መዝሙር 118:9
በገዦች ተስፋ ከማድረግ ይልቅ፣ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።
9
መዝሙር 118:22
ግንበኞች የናቁት ድንጋይ፣ እርሱ የማእዘን ራስ ሆነ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች