1
መዝሙር 56:3
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ፍርሀት በሚይዘኝ ጊዜ፣ መታመኔን በአንተ ላይ አደርጋለሁ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 56:4
ቃሉን በማመሰግነው አምላክ፣ በእግዚአብሔር ታምኛለሁ፤ አልፈራም፤ ሥጋ ለባሽ ምን ሊያደርገኝ ይችላል?
3
መዝሙር 56:11
በአምላክ ታምኛለሁ፤ አልፈራም፤ ሰው ምን ሊያደርገኝ ይችላል?
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች