1
መዝሙር 57:1
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ማረኝ፤ እግዚአብሔር ሆይ፤ ማረኝ፤ ነፍሴ አንተን መጠጊያ አድርጋለችና፤ በክንፎችህ ሥር እጠለላለሁ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 57:10
ምሕረትህ እስከ ሰማያት ከፍ ብላለችና፤ ታማኝነትህም እስከ ሰማያት ትደርሳለች።
3
መዝሙር 57:2
ለእኔ ያሰበውን ወደሚፈጽምልኝ አምላክ፣ ወደ ልዑል እግዚአብሔር እጮኻለሁ።
4
መዝሙር 57:11
እግዚአብሔር ሆይ፤ ከሰማያት በላይ ከፍ ከፍ በል፤ ክብርህም በምድር ሁሉ ላይ ትንሰራፋ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች