1
መዝሙር 78:7
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
እነርሱም በእግዚአብሔር ይታመናሉ፤ የእርሱንም ሥራ አይረሱም፤ ትእዛዞቹንም ይጠብቃሉ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 78:4
እኛም ከልጆቻቸው አንደብቀውም፤ የእግዚአብሔርን ምስጋና፣ ኀይሉንና ያደረገውን ድንቅ ሥራ፣ ለሚቀጥለው ትውልድ እንናገራለን።
3
መዝሙር 78:6
ይህም የሚቀጥለው ትውልድ እንዲያውቅ፣ እነርሱም በተራቸው ለልጆቻቸው፣ ገና ለሚወለዱትም እንዲነግሩ ነው።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች