1
መዝሙር 79:9
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
አዳኛችን የሆንህ አምላክ ሆይ፤ ስለ ስምህ ክብር ብለህ ርዳን፤ ስለ ስምህ ስትል፣ ታደገን፤ ኀጢአታችንንም ይቅር በል።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 79:13
እኛ ሕዝብህ፣ የማሰማሪያህ በጎችህ፣ ለዘላለም ምስጋና እናቀርብልሃለን፤ ከትውልድ እስከ ትውልድም፣ ውለታህን እንናገራለን።
3
መዝሙር 79:8
የአባቶቻችንን ኀጢአት በእኛ ላይ አትቍጠርብን፤ ምሕረትህ ፈጥና ወደ እኛ ትምጣ፤ በጭንቅ ላይ እንገኛለንና።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች