1
ኦሪት ዘኍልቊ 23:19
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
ሐሰትን ይናገር ዘንድ እግዚአብሔር ሰው አይደለም፥ ይጸጸትም ዘንድ የሰው ልጅ አይደለም። እርሱ ያለውን አያደርገውምን? የተናገረውንስ አይፈጽመውምን?
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ኦሪት ዘኍልቊ 23:23
በያዕቆብ ላይ አስማት የለም፥ በእስራኤልም ላይ ምዋርት የለም፤ በጊዜው ስለ ያዕቆብና ስለ እስራኤል እንዲህ ይባላል፦ ‘እግዚአብሔር ምን አደረገ!’
3
ኦሪት ዘኍልቊ 23:20
እነሆ፥ ለመባረክ ትእዛዝን ተቀብያለሁ፤ እርሱ ባርኮአል፥ ልመልሰው አልችልም።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች