1
መጽሐፈ ምሳሌ 24:3
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
ቤት በጥበብ ይሠራል፥ በማስተዋልም ይጸናል፥
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መጽሐፈ ምሳሌ 24:17
ጠላትህ ቢወድቅ ደስ አይበልህ፥ በመሰናከሉም ልብህ ሐሤት አያድርግ፥
3
መጽሐፈ ምሳሌ 24:33-34
ትንሽ መተኛት፥ ትንሽ ማንቀላፋት፥ ለማረፍ እጅህን ታጥፋለህ፥ እንግዲህ ድህነትህ እንደ ወንበዴ፥ ችጋርህም ሰይፍ እንደ ታጠቀ ሰው ይመጣብሃል። (በግዕዝ መጽሐፈ ተግሣጽ ይባላል)።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች