1
መዝሙረ ዳዊት 126:5
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
በዕንባ የሚዘሩ በእልልታ ይለቅማሉ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙረ ዳዊት 126:6
መሄድስ፥ ዘራቸውን ተሸክመው እያለቀሱ ተሰማሩ፥ መመለስስ፥ ነዶአቸውን ተሸክመው በእልልታ ይመጣሉ።
3
መዝሙረ ዳዊት 126:3
ጌታ ለኛ ታላቅ ነገርን አደረገልን፥ ደስም አለን።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች