1
መዝሙረ ዳዊት 137:1
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በዚያ ተቀመጥን፥ ጽዮንንም ባሰብናት ጊዜ አለቀስን።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙረ ዳዊት 137:3-4
የማረኩን በዚያ የዝማሬን ቃል ፈለጉብን፥ የወሰዱንም፦ የጽዮንን ዝማሬ ዘምሩልን አሉን። የጌታን ዝማሬ በባዕድ ምድር እንዴት እንዘምራለን?
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች