1
ትንቢተ ኢሳይያስ 7:14
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
ስለዚህ ጌታ ራሱ ምልክት ይሰጣችኋል፤ እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች፤ ወንድ ልጅንም ትወልዳለች፤ ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 7:9
የኤፍሬምም ራስ ሳምሮን ነው፤ የሳምሮንም ራስ የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ ነው። ባታምኑ አትጸኑም።”
3
ትንቢተ ኢሳይያስ 7:15
ሕፃኑ ክፉን ለመጥላት መልካሙንም ለመምረጥ ሳያውቅ ቅቤና ማር ይበላል።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች