ኢዮብ 4:4-6
ኢዮብ 4:4-6 NASV
ቃልህ የተሰናከሉትን ያነሣ ነበር፤ የሚብረከረከውንም ጕልበት ታጸና ነበር። አሁን ግን መከራ አገኘህ፣ አንተም ተስፋ ቈረጥህ፤ ሸነቈጠህ፤ ደነገጥህም። ንጽሕናህ መታመኛህ፣ ቀና አካሄድህም ተስፋህ አይደለምን?
ቃልህ የተሰናከሉትን ያነሣ ነበር፤ የሚብረከረከውንም ጕልበት ታጸና ነበር። አሁን ግን መከራ አገኘህ፣ አንተም ተስፋ ቈረጥህ፤ ሸነቈጠህ፤ ደነገጥህም። ንጽሕናህ መታመኛህ፣ ቀና አካሄድህም ተስፋህ አይደለምን?