መዝሙር 134

134
መዝሙር 134
መዝሙረ መዓርግ።
1እናንተ በሌሊት ቆማችሁ በእግዚአብሔር ቤት የምታገለግሉ፣
የእግዚአብሔር ባሪያዎች ሁላችሁ እግዚአብሔርን ባርኩ።
2በመቅደሱ ውስጥ እጆቻችሁን አንሡ፤
እግዚአብሔርንም ባርኩ።
3ሰማይንና ምድርን የሠራ እግዚአብሔር
ከጽዮን ይባርክህ።

Currently Selected:

መዝሙር 134: NASV

ማድመቅ

ያጋሩ

ኮፒ

None

ያደመቋቸው ምንባቦች በሁሉም መሣሪያዎችዎ ላይ እንዲቀመጡ ይፈልጋሉ? ይመዝገቡ ወይም ይግቡ