ኦሪት ዘሌዋውያን 19:18

ኦሪት ዘሌዋውያን 19:18 አማ05

መበቀል አትፈልግ፤ በወገንህ በማንም ላይ ቂም አትያዝ፤ ነገር ግን ጐረቤትህን እንደ ራስህ ውደድ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።