ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 4:6-7

ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 4:6-7 አማ05

ስለዚህ ስለ ሁሉም ነገር በጸሎት፥ በልመናና በምስጋና ለእግዚአብሔር አቅርቡ እንጂ ስለምንም ነገር አትጨነቁ። ከሰው ማስተዋል ሁሉ በላይ የሆነው የእግዚአብሔር ሰላም ልባችሁንና አእምሮአችሁን በኢየሱስ ክርስቶስ ይጠብቃል።

ከ ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 4:6-7ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች