መጽሐፈ መዝሙር 91:15

መጽሐፈ መዝሙር 91:15 አማ05

በሚጠራኝም ጊዜ እሰማዋለሁ፤ በመከራው ጊዜ ከእርሱ ጋር እሆናለሁ፤ አድነዋለሁ፤ አከብረዋለሁም።