ወደ ቈላስይስ ሰዎች 3:17

ወደ ቈላስይስ ሰዎች 3:17 መቅካእኤ

በኢየሱስ በኩል እግዚአብሔር አብን እያመሰገናችሁ፥ በቃል ቢሆን ወይም በሥራ የምታደርጉትን ሁሉ በጌታ በኢየሱስ ስም አድርጉት።