ትንቢተ ሚክያስ 2:1

ትንቢተ ሚክያስ 2:1 መቅካእኤ

ክፋትን ለማድረግ በምስጢር ለሚያቅዱና በመኝታቸው ላይ ክፋ ነገርን ለሚሠሩ ወዮላቸው! ሲነጋ ይፈጽሙታል፥ ኃይል በእጃቸው ነውና።