መዝሙረ ዳዊት 126
126
1የዕርገት መዝሙር።
#
መዝ. 14፥7። ጌታ የጽዮንን ምርኮ በመለሰ ጊዜ፥
ሕልም የምናይ መስሎን ነበር።
2 #
ኢዮብ 8፥21። በዚያን ጊዜ አፋችን በሳቅ፥
አንደበታችንም በእልልታ ተሞላ፥
በዚያን ጊዜ በአሕዛብ ዘንድ፦
ታላቅ ነገርን አደረገላቸው ተባለ።
3ጌታ ለኛ ታላቅ ነገርን አደረገልን፥
ደስም አለን።
4አቤቱ፥ በደቡብ እንዳሉ ፈሳሾች
ምርኮአችንን መልስ።
5 #
ባሮክ 4፥23፤ ኢሳ. 65፥19። በዕንባ የሚዘሩ በእልልታ ይለቅማሉ።
6መሄድስ፥ ዘራቸውን ተሸክመው እያለቀሱ ተሰማሩ፥
መመለስስ፥ ነዶአቸውን ተሸክመው በእልልታ ይመጣሉ።
Currently Selected:
መዝሙረ ዳዊት 126: መቅካእኤ
ማድመቅ
ያጋሩ
ኮፒ
ያደመቋቸው ምንባቦች በሁሉም መሣሪያዎችዎ ላይ እንዲቀመጡ ይፈልጋሉ? ይመዝገቡ ወይም ይግቡ
መዝሙረ ዳዊት 126
126
1የዕርገት መዝሙር።
#
መዝ. 14፥7። ጌታ የጽዮንን ምርኮ በመለሰ ጊዜ፥
ሕልም የምናይ መስሎን ነበር።
2 #
ኢዮብ 8፥21። በዚያን ጊዜ አፋችን በሳቅ፥
አንደበታችንም በእልልታ ተሞላ፥
በዚያን ጊዜ በአሕዛብ ዘንድ፦
ታላቅ ነገርን አደረገላቸው ተባለ።
3ጌታ ለኛ ታላቅ ነገርን አደረገልን፥
ደስም አለን።
4አቤቱ፥ በደቡብ እንዳሉ ፈሳሾች
ምርኮአችንን መልስ።
5 #
ባሮክ 4፥23፤ ኢሳ. 65፥19። በዕንባ የሚዘሩ በእልልታ ይለቅማሉ።
6መሄድስ፥ ዘራቸውን ተሸክመው እያለቀሱ ተሰማሩ፥
መመለስስ፥ ነዶአቸውን ተሸክመው በእልልታ ይመጣሉ።