መዝሙር 105:18 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ

መዝሙር 105:18 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)

እግሮቹ በእግር ብረት ተላላጡ፤ በዐንገቱም የብረት ማነቆ ገባ።

መዝሙር 105:18 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)

እግሮቹ በእግር ብረት ታስረው ነበር፤ በአንገቱም የብረት ቀለበት ነበር።

መዝሙር 105:18 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))

በማ​ኅ​በ​ራ​ቸው እሳት ነደ​ደች፥ ነበ​ል​ባ​ልም ኃጥ​ኣ​ንን አቃ​ጠ​ላ​ቸው።

መዝሙር 105:18 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))

እግሮቹም በእግር ብረት ደከሙ፥ እርሱም በብረት ውስጥ ገባ።