መዝሙር 43:3
መዝሙር 43:3 የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) (አማ2000)
በጦራቸው ምድርን አልወረሱም፥ ክንዳቸውም አላዳናቸውም፤ ቀኝህና ክንድህ የፊትህም ብርሃን ነው እንጂ፤ ይቅር ብለሃቸዋልና።
ያጋሩ
መዝሙር 43 ያንብቡመዝሙር 43:3 አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)
ብርሃንህንና እውነትህን ላክ፤ እነርሱ ይምሩኝ፤ ወደ ተቀደሰው ተራራህ፣ ወደ ማደሪያህ ያድርሱኝ።
ያጋሩ
መዝሙር 43 ያንብቡ