ጕሮሮሽም ለልጅ ወንድሜ እየጣፈጠ እንደሚገባ፥ ለከንፈሮችና ለምላሴ እንደሚስማማ እንደ ማለፊያ የወይን ጠጅ ነው።
እኔ የውዴ ነኝ፤ የእርሱም ምኞት እኔው ነኝ።
ጕሮሮሽ ለወዳጄ እየጣፈጠ እንደሚገባ፥ የተኙትን ከንፈሮች ይናገሩ ዘንድ እንደሚያደርግ፥ እንደ ማለፊያ የወይን ጠጅ ነው።
እኔ የውዴ ነኝ፤ የእርሱም ምኞት ወደ እኔ ነው።
እኔ የውዴ ነኝ፥ የእርሱም ምኞት ወደ እኔ ነው።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች