1
ትንቢተ ኢሳይያስ 52:7
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
የምሥራች የሚናገር፥ ሰላምንም የሚያወራ፥ የመልካምንም ወሬ የምሥራች የሚናገር፥ መድኃኒትንም የሚያወራ፥ ጽዮንንም፦ አምላክሽ ነግሦአል የሚል ሰው እግሩ በተራሮች ላይ እጅግ ውብ ነው።
Compare
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 52:7
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 52:14-15
ፊቱ ከሰዎች ሁሉ ይልቅ፥ መልኩም ከሰዎች ልጆች ይልቅ ተጐሳቁሎአልና ብዙ ሰዎች ስለ አንተ እንደ ተደነቁ፥ እንዲሁ ብዙ አሕዛብን ያስደንቃል፤ ያልተነገረላቸውን ያያሉና፥ ያልሰሙትንም ያስተውላሉና ነገሥታት ስለ እርሱ አፋቸውን ይዘጋሉ።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 52:14-15
3
ትንቢተ ኢሳይያስ 52:13
እነሆ፥ አገልጋዬ በማስተዋል ያደርጋል፤ ይከብራል ከፍ ከፍም ይላል፥ እጅግ ታላቅም ይሆናል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 52:13
Home
Bible
Plans
Videos