1
ትንቢተ ኢሳይያስ 51:12
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
የማጽናናችሁ እኔ ነኝ፥ እኔ ነኝ፤ የሚሞተውን ሰው እንደ ሣርም የሚጠወልገውን የሰው ልጅ ስለምን ትፈራለህ?
Compare
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 51:12
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 51:16
ሰማያትን እንድዘረጋ ምድርንም እንድመሠርት፥ ጽዮንንም፦ “አንቺ ሕዝቤ ነሽ” እንድል ቃሌን በአፍህ አድርጌአለሁ፥ በእጄም ጥላ ጋርጄሃለሁ።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 51:16
3
ትንቢተ ኢሳይያስ 51:7
ጽድቅን የምታውቁ ሕጌም በልባችሁ ያለ ሕዝብ ሆይ፥ ስሙኝ፤ የሰውን ተግዳሮት አትፍሩ፥ በስድባቸውም አትደንግጡ።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 51:7
4
ትንቢተ ኢሳይያስ 51:3
ጌታም ጽዮንን ያጽናናል፤ በእርሷም ባድማ የሆነውን ሁሉ ያጽናናል፤ ምድረ በዳዋንም እንደ ዔድን በረሀዋንም እንደ ጌታ ገነት ያደርጋል፤ ደስታና ተድላ ምስጋናና የዝማሬ ድምፅ ይገኝበታል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 51:3
5
ትንቢተ ኢሳይያስ 51:11
ጌታ የተቤዣቸው ይመለሳሉ ወደ ጽዮንም ይመጣሉ፤ የዘለዓለምም ደስታ በራሳቸው ላይ ይሆናል፤ ደስታንና ተድላን ያገኛሉ፥ ኀዘንና ልቅሶም ይሸሻል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 51:11
Home
Bible
Plans
Videos