1
የዮሐንስ ወንጌል 7:38
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
በእኔም የሚያምን መጽሐፍ እንደ ተናገረ የሕይወት ውኃ ወንዝ ከሆዱ ይፈስሳል።”
సరిపోల్చండి
የዮሐንስ ወንጌል 7:38 ని అన్వేషించండి
2
የዮሐንስ ወንጌል 7:37
በኋለኛዪቱ በታላቅዋ የበዓል ቀንም ጌታችን ኢየሱስ ቆመና ድምፁን ከፍ አድርጎ እንዲህ አለ፥ “የተጠማ ወደ እኔ ይምጣና ይጠጣ።
የዮሐንስ ወንጌል 7:37 ని అన్వేషించండి
3
የዮሐንስ ወንጌል 7:39
ይህንም የሚያምኑበት ሰዎች ይቀበሉት ዘንድ ስለ አላቸው ስለ መንፈስ ቅዱስ ተናገረ፤ ጌታችን ኢየሱስ ገና ስላልከበረ መንፈስ ቅዱስ ገና አልወረደም ነበርና።
የዮሐንስ ወንጌል 7:39 ని అన్వేషించండి
4
የዮሐንስ ወንጌል 7:24
የእውነት ፍርድ ፍረዱ እንጂ ለሰው ፊት በማድላት አትፍረዱ።”
የዮሐንስ ወንጌል 7:24 ని అన్వేషించండి
5
የዮሐንስ ወንጌል 7:18
ከራሱ የሚናገር የራሱን ክብር ይሻል፤ የላከውን ያከብር ዘንድ የሚፈልግ ግን እውነተኛ ነው፤ ሐሰትም የለበትም።
የዮሐንስ ወንጌል 7:18 ని అన్వేషించండి
6
የዮሐንስ ወንጌል 7:16
ስለዚህም ጌታችን ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አላቸው፥ “ትምህርቴ የላከኝ ናት እንጂ የእኔ አይደለችም።
የዮሐንስ ወንጌል 7:16 ని అన్వేషించండి
7
የዮሐንስ ወንጌል 7:7
ዓለም እናንተን ሊጠላችሁ አይችልም፤ እኔን ግን ይጠላኛል፤ ሥራዉ ክፉ እንደ ሆነ እኔ እመሰክርበታለሁና።
የዮሐንስ ወንጌል 7:7 ని అన్వేషించండి
మీ అనుభవాన్ని వ్యక్తిగతీకృతం చేయడానికి YouVersion కుకీలను ఉపయోగిస్తుంది. మా వెబ్సైట్ ని ఉపయోగించడం ద్వారా, మీరు మా గోప్యతా విధానంలో వివరించబడిన మా కుకీల వాడకాన్ని అంగీకరిస్తారు.
హోమ్
బైబిల్
ప్రణాళికలు
వీడియోలు