YouVersion Logo
تلاش

ኦሪት ዘፍ​ጥ​ረት 1:26-27

ኦሪት ዘፍ​ጥ​ረት 1:26-27 አማ2000

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አለ፥ “ሰውን በአ​ር​ኣ​ያ​ች​ንና በአ​ም​ሳ​ላ​ችን እን​ፍ​ጠር፤ የባ​ሕር ዓሣ​ዎ​ች​ንና የም​ድር አራ​ዊ​ትን፥ የሰ​ማይ ወፎ​ችን፥ እን​ስ​ሳ​ት​ንና ምድ​ርን ሁሉ፥ በም​ድ​ርም ላይ የሚ​ን​ቀ​ሳ​ቀ​ሱ​ትን ሁሉ ይግዛ።” እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሰውን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ሳል ፈጠ​ረው። ወን​ድና ሴት አድ​ርጎ ፈጠ​ራ​ቸው።

پڑھیں ኦሪት ዘፍ​ጥ​ረት 1

اس ኦሪት ዘፍ​ጥ​ረት 1:26-27 کے مطابق مفت مطالعاتی منصوبے اور عقیدت بھرے پیغام